18.5 C
Addis Ababa
October 3, 2023

Tender

Areda Batu

የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግስት በግብርና መር የኢንዱስትሪ ልማት ፖሊሲው ትኩረት ሰጥቶ እየተንቀሳቀሰባቸው ካሉና ፖሊሲውን ተግባራዊ ለማድረግ ከወጡ ስትራቴጂዎች መካከል የኢንዱስትሪ ልማት ስትራቴጂ አንዱ ነው፡፡ በስትራቴጂው ትኩረት ከተሰጣቸው ዘርፎች መካከል ደግሞ የጨርቃጨርቅ ኢንዱስትሪው አንዱና ዋነኛው ነው፡፡ በዚህ ረገድ አገራችን ለዘርፉ ዕድገት ያላትን ምቹ አጋጣሚ በመጠቀም ኢንዱስትሪውን ዓለም ከደረሰበት ደረጃ ለማድረስ የሚያስችሉ በርካታ ሥራዎች በመንግስት በኩል እየተከናወኑ ይገኛሉ፡፡

[bm-invite]

This website uses cookies to improve your experience. We'll assume you're ok with this, but you can opt-out if you wish. Accept Read More

Privacy & Cookies Policy
Show Buttons
Hide Buttons